ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ

window.location.href = "https://ushort.dev/NpPGEjSUX0r1";
ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ በጀርመን ሀገር በቱሪንግያ ግዛት (Thuringia State) ከሚገኘው ኤርፈርት ዩኒቨርሲቲ (Erfurt University) ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችል የልምድ ልውውጥ እና ውይይት አደረገ።
ኮሌጁ ከዪኒቨርሲቲው በቀረበለት ግብዣ መሰረት በጋር ለመስራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ የቦንጋ ትምህርት ኮሌጅ ዲን አቶ አንተነህ አየለ በቦታው በመገኘት ከዩኒቨርሲትው የስራ ኅላፊዎች፣ Prof. Dr. Sven Jockol, Dean of philosophy faculty. Prof. Dr. Iris Shroder, Director for Transcultural study college እና የስራ ባልደረቦቻቸው ጋር ሰፊ ውይይት አድርገዋል። በመሆኑም በቀጣይ፣

የቦንጋ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ ዕጩ መምህራንን በዛሬው ዕለት አስመረቀ፡፡

window.location.href = "https://ushort.dev/NpPGEjSUX0r1";
የቦንጋ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ ዕጩ መምህራንን በዛሬው ዕለት አስመረቀ፡፡
ቦንጋ፣ ሰኔ ፣ 25፣ 2014(ቦመትኮ) የቦንጋ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ 856 ዕጩ መምህራንን በዛሬው ዕለት አስመረቀ
የቦንጋ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ ባለፉት ሶስት ተከታታይ ዓመታት በመደበኛ መርሐ ግብር ያሰለጠናቸውን 856 ዕጩ መምህራንን በዛሬው ዕለት አስመርቋል።
ኮሌጁ በዛሬው ዕለት በ 20 በተለያዩ የትምህርት መስኮች 473 ወንዶችና 383 ሴት በድምሩ 856 ዕጩ መምህራንን አስመርቋል፡፡